እግዝእትነ ማርያም
ምስለ ፍቁር ወልዳ።

አማርኛDeutschEnglish

መስቀል ቤዛነ

ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን
ኦፕፊኮን ፣ ዙሪክ ፣ ስዊስ (ስዊዝርላንድ)

Debre Gennet Qiddist Maryam
Äthiopisch-Orthodoxe Tewahedo Kirche
Opfikon, Zürich, Schweiz

Debre Gennet Qiddist Maryam
Ethiopian Orthodox Tewahedo Church
Opfikon, Zurich, Switzerland

   ()
   የሚቀጥለው ቅዳሴ: >>>
 

በዚህ ክፍል >


 
 


የካቲት ፳፬, 2002  
በእሾሆች መካከል ያበበች በእውነት የሃይማኖት አበባ ናት

ሰውን የሚወድ እግዚአብሔር በኃጢአት ለወደቀው አዳም የገባለት ቃል ኪዳን « ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ» የሚል እንደነበር ሁሉ ለታላቁ የሃይማኖት አባት አብርሃምም እንደዚሁ «በዘርህ አህዛብ ይበረካሉ» የሚል ቃልኪዳን ገብቶለት ነበር ዘፍ፤12፤2-3 የሐ.ስራ 3፤25 የሰጠውን ቃል ኪዳን የማያስቀር አምላክ ጊዜው ሲደርስ ፈፀመው። መቼም ፍጥረት ያለ ታሪክ ታሪክም ያለፍጥረት ይኖራል ተብሎ አይታሰብም፤ ስለዚህ በደግነትም ሆነ በክፋት ብዙም ሆነ ጥቂት ታሪክ የሌለው ፍጥረት የለም። ይህንን ለማለት የተፈለገው በንፅህናዋ ያለተጓዳኝ ተፈጥራ ብቻዋን የኖረች የወላደተ አምላክ ልደት እንደ እርሷ ክብር ሳይሆን በመጠኑ ለማስታወስ ተፈልጐ ነው።

ያንብቡ ›


የካቲት ፳፬, 2002  
ጾም ማለት የምግብ ለውጥ ማድረግ ብቻ ነውን?
በዚህ በጀመርነው የአቢይ ጾም ወቅት ለጿሚው አዳጋች የሚባለው "የጾም ምግብ" በቀላሉ አለማግኘት ነው ይባላል:: ብዙዎች አሣም ደም አለውና አይበላም ይላሉ:: የጾሙ ከፍስኩ እንዳይነካካ ብርቱ ጥንቃቄ የሚያደርጉም ጿሚዎች ቁጥር የሚናቅ አይደለም:: በዚህ በስደት ዓለሙም ቢሆን በተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ከተደነገጉት ሰባቱ አጽዋማት መካከል የአቢይ / ሁዳዴ ጾምን አብዛኛዎቹ አማንያን ይጾሙታል:: የምግብ ለውጥ ይደረጋል ማለት ነው::

ያንብቡ ›


የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
በሃይማኖት ጠንክሩ ጐልምሱ

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
ደካማ ጎንን እንዴት ማሸነፍ ይቻላል?

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
ክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
አምስቱ አዕማደ ምሥጢራት

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
ክርስቶስና ቤተ ክርስቲያን

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
ንስሐ ምንድን ነው?

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
የቅዱሳን አማላጅነት

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
ትምሕርተ ሃይማኖት ርትዕት

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እኔን ምሰሉ

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
ቅዱሳን ሥዕላት

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
የቀደመው ፍቅርህን ትተሃልና

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
መታዘዝ ይበልጣል

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
ስለ ቅዱሳን ሕይወትና ተጋድሎ በመጽሐፍ ቅዱስ

ያንብቡ >

 
የካቲት ፲፰, 2002 ትምህርት
የገሃነም ደጆች

ያንብቡ >

 
 

በዓላት - ዝግጅቶች

>>>

 

 

 

 

 

 

 

 
   
ግጻዌ

 
ምንጭ
Join our mailing list and receive e-mails about news and updates